sabato

ከአውሮፓ ስለሚባረሩት ኢትዮጲያውያን/ት የሬዲዮ ቃለ ምልልስ ለማዳመጥ


..... በአውሮፓ ስላሉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በተመለከተ ከአቶ ምስጢረ ኃይለሥላሴ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ
በካናዳ ቫንኮቨር ከተማ የሚገኘው "ራዲዮ ኢትዮጵያ" በአውሮፓ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ስላለው ችግር፣ መንገላታትና አስገድዶ ከአገር ማስወጣትን በተመለከተ ቃለምልልስ አድርጎላቸዋል።
..... ቃለምልልሱ የተደረገው ነኀሴ 15 ቀን 1997 ዓ.ም. (ኦገስት 21 ቀን 2005 እ.ኤ.አ.) ሲሆን፣ ቃለምልልሱን ያደረጉላቸው ጋዜጠኛ አትክልት አሰፋ እና ጋዜጠኛ ቶማስ ተስፋ ናቸው። ራዲዮ ጣቢያው ዘወትር እሁድ በካናዳ፣ ቫንኮቨር ከተማ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ 3 ሰዓት (9ፒ.ኤም. ፓሲፊክ ታይም) ጀምሮ ለአንድ ሰዓት የስርጭት ፕሮግራም ሲኖረው በቀጥታ በዚህ በሚከተለው የድኅረ-ገጽ አድራሻ ላይ ይደመጣል። ስለዚህም ይጫኑትና ያዳምጡ