venerdì

አውሮፓና ስደተኞች


ሜዴትራኒያን ውቂያኖስን አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመዝለቅ የሚጥሩት ስደተኞች ቁጥር ከዓመት ወደ ዓመት እየጨመረ ነው የመጣው። የሜዴትራኒያን ባሕር ተዋሳኝ ከሆኑት የማግሬብ አገሮች፤ ከሊቢያ፣ ሞሮኮ፣ አልጄሪያና ቱኒዚያ ተነስተው ውቂያኖሱን በጀልባ በማቋረጥ ወደ አውሮፓ ለመዝለቅ የሚሞክሩት አፍሪቃውያንና የመካከለኛው ምሥራቅ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል። ከድህነት ለማምለጥና የተሻለ ኑሮ ሕልማቸውን ዕውን ለማድረግ አገራቸውን ለቀው ከሚሰደዱት ብዙዎቹም ባሕር ውስጥ እየሰጠሙ ማለቃቸውም አሁንም ቢሆን የተለመደ ጉዳይ ሆኗል። ለዚያውም ጉዞው ቢሳካላቸው እንኳ የሰደተኛን ጎርፍ ለመግታት ደምባቸውን እያጠበቁና ብዙዎችን ለማስወጣት ጥረታቸውን እያጠናከሩ በሄዱት የአውሮፓው ሕብረት አገሮች ተገን ለማግኘት ያላቸው ዕድል የመነመነ ሆኖ ነው የሚገኘው። በአሁኑ ጊዜ በአውሮፓ አገሮች የተገን ማመልከቻቸው ተቀባይነት አጥቶ ዛሬ ነገ ልንባረር ነው ሲሉ ኑሯቸውን በሰቀቀን የሚገፉት ስደተኞች ጥቂቶች አይደሉም።
ኢጣሊያ ክ2004 ዓም ጀምሮ ወደ ደቡባዊ ጠረፏ ወደ ላምፔዱዛ ደሴት ከዘለቁት ስደተኞች በብዙ ሺህ የሚቆጠሩትን መልሳ ወደ ሊቢያ ልካለች። በአውሮፓው ሕብረት አገሮችም በሰሜናዊው አፍሪቃ መሸጋገሪያ አገሮች ስደተኞቹን ገትቶ ለመያዝ የሚያስችል ማከማቻ ሰፈር እንዲቆም በጀርመን የአገር ግዛት ሚኒስትር አቶ ቺሌይ የቀረበው ሃሣብ በዚያን ዓመት ብዙዎችን ሲያከራክር ነበር። የስደተኛውን ጎርፍ ለመግታት በሰሜናዊው አፍሪቃ መከማቻ ሰፈር ማቆም ይቻላል ተብሎ የቀረበው ሃሣብ የአውሮፓውን ሕብረት ያነጋገረና ማከራከሩን ይታወስ ነበር። ሃሣቡ በኢጣሊያና በአውስትሪያ ተደግፍ ነበር። ነገርግን በተቀሩት የሕብረቱ ዓባል ሃገራት ለምሳሌ በፈረንሣይ ... ዘንድ ተቀባይነት ሊያገኝ አልቻለም ነበር።
ስደተኞቹን በሰሜናዊው አፍሪቃ አገሮች በማከማቸት ዓለም አቀፉ ደምብ ያስቀመጠውን የደህንነት መስፈርት ማስከበር ይቻላል ወይ?
የተጠቀሱት ሃገራት የሰብዓዊ መብት ይዞታስ እስከምን ድረስ ነው?
እነዚህ ጥያቄዎች በቀላሉ ምላሽ ለማግኘት የሚችሉ ሆነው አይገኙም። በወቅቱ ጎልቶ የሚታየው ስደተኛውን በማከማቸት አጠቃላዩን የስደተኛ ጎርፍ ሊገታ መቻሉ አጠያያቂ መሆኑን ነው። የስደቱን ችግርና መንስዔ ከመሠረቱ ሊያስወግድ መብቃቱም ሲበዛ ያጠራጥራል። እርግጥ በመስከረም 2001 ዓ.ም. አሜሪካ ውስጥ የሽብርተኞች ጥቃት ደርሶ የዓለምን ገጽታ በሰፊው ከለወጠ ወዲህ በአውሮፓም የጸጥታ ጥበቃውና የሕብረቱን የውጭ ድንበር አስተማማኝ የማድረጉ ግፊት እየጠነከረ ነው የመጣው። ሆኖም ወግ አጥባቂ ፖለቲከኞች እንደሚያደርጉት የስደተኛውን ጉዳይ ሽብርን ከመቋቋሙ ጥረት ጋር ማዛመዱ ተገቢነት አይኖረውም።
ይህን መሰሉን አስተሳሰብ ከሚያራምዱት ፖለቲከኞች መካከል ለአውሮፓ ሕብረት ኮሚሢዮን በፍርድ ኮሜሣርነት የታጩት ኢጣሊያዊው ክርስቲያን ዴሞክራት ሮኮ ቡቲልዮኔ ይገኙበት ነበር። ቡቲልዮኔ የኮሚሢዮኑ ሥልጣን ጸድቆ ብራስልስ ውስጥ መቀመጫ ከያዙ ወደፊት የአውሮፓው ሕብረት የጸጥታና የድንበር ጥበቃ ጉዳይ ሃላፊም ሊሆኑ ይችሉ ነበር። ቀደምታቸው የፖርቱጋሉ ተወላጅ አንቶኒዮ ቪቶሪኖ በአንጻሩ እነዚህን ዘርፎች የጠቀለለ ሰፊ ሥልጣን አልነበራቸውም። የኢጣሊያው ወግ አጥባቂ ባለሥልጣን ሕገ-ወጡ የስደተኞች እንቅስቃሴ ሊገታ ይገባዋል ባይ እንደመሆናቸው መጠን በሕብረቱ ኮሚሢዮን ውስጥ ይህንኑ ዓላማቸውን ካራመዱ ክርክሩ ይበልጥ መጠናከሩ የማይቀር ነው። አውሮፓ ቢቀር በሃሣብ በጉዳዩ ለሁለት የመከፈል አዝማሚያ ነው የሚታይባት። ብራስልስ ውስጥ የሕብረቱ ዓባል ሃገራት የግራ ክንፍ ፖለቲካ ወገን የኢጣሊያው ዕጩ ኮሜሣርና የመሰሎቻቸው አመለካከት ገና ከጅምሩ እንዳልተዋጠለት ሰሞኑን በግልጽ አሣይቷል።
በጀርመኑ አገር ግዛት ሚኒስትር ኦቶ ቺሊይ የተቀሰቀሰው በሰሜናዊው አፍሪቃ ስደተኞችን ማከማቻ መፍጠርና በዚያው የመገደብ ሃሣብ ለነገሩ ላይ ላዩን ቀላል ነገር ቢመስልም ተቀባይነት ቢያገኝ በአውሮፓ ጸንቶ የቆየውን የስደተኞች ተገን መብት ከመሠረቱ ሊለውጥ የሚችል ነው። ራሳቸው ኦቶ ቺሊይ ያሰቡት ገቢር ቢሆን በዚህ በጀርመን የፖለቲካ ተገን የመጠየቁ መሠረታዊ መብት አስፈላጊ አይሆንም ሲሉ ነው የተናገሩት። ይህ ሃሣብ የጀኔቫውን የስደተኛ መብት ጥበቃ ውል የሚጻረር በመሆኑ በዚህ በጀርመን በብዙዎች ሲነቀፍ የአውሮፓው ሕብረት ኮሚሢዮንም ተቃውሞታል። ለዚህም ነበር የሕብረቱ አገር ግዛት ሚኒስትሮች በቅርቡ ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ጉዳዩን ከማንሳት ይልቅ በስተጀርባ መተዉ የተመረጠው።
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች መብት ጥበቃ ውል ከተፈረመ ሃምሣ ዓመታት አልፎታል። ከዚያን በፊት ተመሳሳይ ያልታየለት ውል ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ለስደት ለዳረጋቸው አውሮፓውያን ዕርዳታና ተገን ለመስጠት በጊዜው የተደረገው ጥረት ውጤት ነበር። ጀኔቫ ላይ ተቀማጭ የሆነው የተባበሩት መንግሥታት የስደተኛ መርጃ ተቋም አፈ-ቀላጤ ሩፐርት ኮልቪል መለስ ብላው እንደሚያስታውሱት ውሉን የተለየ ትርጉም የሚሰጠው በታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለስደተኞች መብት ጥበቃ ዓለምአቀፍ ጽናት ያለው ሕግ ለማስፈን መብቃቱ ነው። ይህ ደግሞ ወሣኝ ጉዳይ ነበር። የስደተኞች መብት በአስተማማኝ ሁኔታ ሊከበር የሚችለው የዓለም መንግሥታትን ግዴታ ላይ የሚጥል የጥበቃ ዋስትና ሲኖር ብቻ በመሆኑ። ይህ ሃቅ ትናንት ጽናት ነበረው፤ ዛሬም ይኖረዋል።
የተባበሩት መንግሥታት የስደተኛ መብት ጥበቃ ውል በመጀመሪያ በአውሮፓ ብቻ ጸንቶ ከቆየ ከ16 ዓመታት በኋላ እ.ኢ.አ. በ1967 ነበር በዓለምአቀፍ ደረጃ ሊጸና የበቃው። እስከዛሬ 140 የዓለም መንግሥታት ሲያጸድቁት በጅምሩ ውሉ ላይ የሰፈሩት መሠረታዊ አንቀጾች፤ ለምሳሌ ያህል ስደተኛ የሚለው ቃል አተረጓጎም ራሱ ዛሬም ሳይቀየሩ እንደጸኑ ናቸው። በዚሁ ውል መሠረት ስደተኛ ተብሎ የሚቆጠረው በዘር፣ በሃይማኖት፣ በነገድ፣ በማሕበራዊና በፖለቲካ አሰላለፉ የመሳደድ ጭብጥ ፍርሃቻ ስላለው አገሩን መልቀቅ የተገደደ ማንኛውም ዜጋ ነው። የትኛውም ስደተኛ አደጋ እስካለበት ድረስ ያለውዴታው ወደ ትውልድ አገሩ መጋዝ የለበትም የሚለው አንቀጽም አንዱ እጅግ ጠቃሚና መሠረታዊ ዓላማ ሆኖ ይገኛል። ስደተኞች ተገን አግኝተው በሰፈሩበት አገር የመሥራት፣ ነጻ ሆኖ የመንቀሳቀስ፣ የትምሕርትና የሃይማኖት ነጻነት ያላቸው መሆኑም በማያሻማ ሁኔታ የተቀመጠ ጉዳይ ነው።
እንግዲህ በሰሜን አፍሪቃ መገደቢያ ሰፈር ለመትከል በአውሮፓ የተጸነሰው ሃሣብ ይህን ሁሉ መስፈርት ሳይጋፋ ሊያልፍ የሚችል አይሆንም። እርግጥ ዛሬ የስደቱ መንስዔ ምክንያትም ሆነ የፈለሣው ባሕርይ ከቀድሞው እጅግ እየተለወጠ መጥቷል። ከሃምሣ ዓመታት በፊት የጀኔቫው ውል ሲሰፍን በመሠረቱ ያተኮረው በፖለቲካ ምክንያት በሚሳደዱ ተገን ፈላጊዎች ላይ ነበር። ዛሬም በፖለቲካ አመለካከታቸው የሚሳደዱና ተገን የሚሹ የጭቆና ሰለቦች አይጥፉ እንጂ አብዛኛው ስደተኛ በኤኮኖሚ ችግር፤ ማለት በረሃብና በጦርነት የተነሣ አካባቢውን እየለቀቀ የሚፈልስ ሆኗል። ይሁን እንጂ ይህም ቢሆን የፖለቲካ ጭቆናና ፍትህ-አልባ የአገዛዝ ዘይቤ የፈጠረው ችግር ለመሆኑ አንድና ሁለት የለውም። ስደተኞችን መገደቢያና ማስፈሪያ ይታነጽባቸው በተባሉት ሊቢያን በመሳሰሰሉት አገሮችም ፍትሃዊ ሥርዓት አለ ብሎ ለመናገር የሚያስደፍር አይደለም።
ለዚህም ነው ሁለቱን የስደት ምክንያቶች የሚለያያቸውንና አንድ የሚያደርጋቸንም ምክንያት በሚገባ በማጤን ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት መጣሩ ግድ የሚሆነው። ጉዳዩ የሚመለከተው የበላይ ባለሥልጣን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች መርጃ ተቋም በአንድ በኩል መሠረታዊ ዓላማው እንዳይዛባ መታገልና በሌላ በኩልም ለምሳሌ ከአውሮፓው ሕብረት ጋር የተለወጠውን ሁኔታ ያጤነ ትብብር በማራመድ ተልዕኮውን መወጣት ይጠበቅበታል። ጉዳዩ ውስብስብ ሊሆን ይችላል። የሆነው ሆኖ ግን የስደተኞች ሰብዓዊ መብት ዛሬም ነገም እንደትናንት ሁሉ ሊታጠፍ የማይገባው ጉዳይ ነው።
በአውሮፓ ለፖለቲካም ሆነ ዛሬ በተለይ ቁጥራቸው ለተበራከተው የኤኮኖሚ ስደተኞች ጎርፍ ማየል ምክንያቱ ጭቆና፣ ድህነት፣ የመብትና የልማት ዕጦት መሆኑ በማያሻማ ሁኔታ ይታወቃል። ለነገሩ የበለጸገው ዓለም በታዳጊ አገሮች ላይ የተጫነውን ዕዳ በማቃለል ለልማት አመቺ ሁኔታ እንደሚፈጥር በተደጋጋሚ ቃል ገብቷል። የተባበሩት መንግሥታት የሚሌኒየም ዕቅድም ከፍ አድርጎ ያስቀመጠው የታዳጊ አገሮችን ልማት በማፋጠን ድህነትን በተወሰኑ ዓመታት በከፊል የመቀነሱን ዓላማ ነው። ይሁን እንጂ ቃልና ተግባር የሚጣጣሙ ሆነው አይገኙም። የዕዳ ምሕረቱን ጉዳይ ካነሣን አይቀር ይህ ከንቱ ውዳሴ መሆኑን ሰሞኑን ዋሺንግተን ላይ ተካሂዶ የነበረው የሰባቱ በኤኮኖሚ ልማት የበለጸጉ ቀደምት መንግሥታት የ G-7 መሪዎች ጉባዔ እንደገና አሣይቷል።
በአውሮፓ የኤኮኖሚ ስደተኞችን ጎርፍ ለመግታት ከተፈለገ እነዚሁ በሚመነጩባቸው አገሮች ጦርነትና የፖለቲካ ጭቆና እንዲወገድ፣ ፍትህና ፍትሃዊ የአስተዳደር ዘይቤ እንዲሰፍን፤ በአጠቃላይ ሰብዓዊ መብቶች በውል እንዲከበሩ የዓለም ሕብረተሰብ ለስሙ ከሚሰነዘር ሃዘኔታ አልፎ በተጨባጭ ድርሻውን ለመወጣት መነሣት ይኖርበታል። ሕብረተሰባዊ ሰላምና የኤኮኖሚ ዕድገት ገሃድ መሆን እስካልቻለ ድረስ ግን ስደተኛ ይኖራል፤ ወደ ምዕራቡ ዓለም የሚደረገውም ፈለሣ በየጊዜው መልኩን ይለዋውጥ እንደሆን እንጂ ቀጣይ ነው የሚሆነው። በሰሜን አፍሪቃም ሆነ ሌሎች አካባቢዎች ማጎሪያ መሰል ሰፈር ማነጹ ስደተኞችን ከራስ ደጃፍ በማራቅ ጊዜያዊ የሕሊና ዕረፍት ለማግኘት ካልሆነ በስተቀር መፍትሄ ይሆናል ብሎ ማሰቡ ከንቱ ነው። ከምዕራቡ የዴሞክራሲ ሕብረተሰብ የሞራል መስፈርት የሚጣጣምም አይሆንም።

giovedì

የሀገራችን የስልክ ቁጥር ዲጂት ጨመረ


.
በአዲስ አበባና በሁሉም ዞኖች የመደበኛ ስልክ ቁጥሮች ከፊት ለፊታቸው አንድ ዲጂት ጨመረ። ለመደወል የሚያገለግለው የአካባቢ መለያ ቁጥር በአንድ ዲጂት፣ የ cellulare ስልክም በተመሳሳይ ሁኔታ እንዲጨምር መደረጉንም አመልክቷል። በአዲስ አበባና በክልሎች የመደበኛና የcellulare ስልክ ቁጥሮች ለውጥ ዝርዝር እንደሚከተው ቀርቧል።
.
ሀ) የመደበኛ ስልክ ቁጥሮችን ለውጥ በተመለከተ
.
1. ለአዲስ አበባ ከተማና አካባቢ
1.1. በሰሜን አዲስ አበባ ዞን ቴሌ ጽ/ቤት ስር የሚገኙ የስልክ ቁጥሮች ለውጥ
ለምሳሌ ቀድሞ የነበረው የስልክ ቁጥር 27-97-15 ቢሆን ከፊት ለፊቱ 1 ቁጥርን በማስቀደም 127-97-15 ይሆናል ማለት ነው።
.
1.2. በምዕራብ አዲስ አበባ ዞን ቴሌ ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ ስልክ ቁጥሮች፦
ለምሳሌ ቀድሞ የነበረው የስልክ ቁጥር 70-82-61 ቢሆን ከፊት ለፊቱ 2 ቁጥርን በማስቀደም 270-82-61 ይሆናል ማለት ነው።
.
1.3. በደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዞን ቴሌ ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ ስልክ ቁጥሮች፦
ለምሳሌ ቀድሞ የነበረው ስልክ ቁጥር 48-00-49 ቢሆን ከፊት ለፊቱ 3 ቁጥርን በማስቀደም 348-00-49 ይሆናል ማለት ነው።
.
1.4. በደቡብ አዲስ አበባ ዞን ቴሌ ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ ስልክ ቁጥሮች፦
ለምሳሌ ቀድሞ የነበረው ስልክ 49-33-07 በሆን ከፊት ለፊቱ 4 ቁጥርን በማስቀደም 449-33-07 ይሆናል ማለት ነው።
.
1.5. በማዕከላዊ አዲስ አበባ ዞን ቴሌ ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ ስልክ ቁጥሮች፦
ለምሳሌ ቀድሞ የነበረው ስልክ ቁጥር 15-26-90 ቢሆን ከፊት ለፊቱ 5 ቁጥርን በማስቀደም 515-26-90 ይሆናል ማለት ነው።
.
1.6. በምስራቅ አዲስ አበባ ዞን ቴሌ ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ ስልክ ቁጥሮች፦
ለምሳሌ ቀድሞ የነበረው ስልክ ቁጥር 62-38-26 ቢሆን ከፊት ለፊቱ 6 ቁጥርን በማስቀደም 662-38-26 ይሆናል ማለት ነው።
.
1.7. የአካባቢ መለያ ቁጥር
ቀደም ሲል ወደ አዲስ አበባ ከተማና አካባቢዋ ለመደወል አገልግሎት ላይ የነበረው 01 የአካባቢ መለያ ቁጥር (Area Code) ወደ 011 እንዲለወጥ ተደርጓል።
ለምሳሌ ቀደም ሲል ከሌሎች ክልሎች ይደወል የነበረው ስልክ ቁጥር 01-19-29-67 ቢሆን በአዲሱ 011-419-29-67 ይሆናል ማለት ነው።
.
2) በደቡብ ምስራቅ ሪጅን ቴሌ ጽ/ቤት ስር ለሚገኙ ስልክ ቁጥሮች፦
በናዝሬት፣ በወንጂ ሸዋ፣ በአሰላ፣ በአቦምሳና በአካባቢው ከተሞች
ለምሳሌ ቀድሞ የነበረው ስልክ ቁጥር 11-12-13 ቢሆን ከፊት ለፊቱ 1 ቁጥርን በማስቀደም 111-12-13 ይሆናል ማለት ነው።
በተጨማሪም ቀደም ሲል ከሌሎች ክልሎች ሆነው ወደ እነዚህና አካባቢው ከተሞች ለመደወል የሚያገለግለው 02 አካባቢ መለያ ቁጥር (Area Code) ወደ 022 እንዲለወጥ ተደርጓል።
ለምሳሌ ቀደም ሲል ከሌሎች አካባቢዎች ይደወል የነበረው ስልክ ቁጥር 01-12-36-27 ቢሆን በአዲሱ 022-112-36-27 ይሆናል ማለት ነው።
.
3) በሰሜን ምስራቅ ሪጅን ቴሌ ጽ/ቤት ስር የሚገኙ ስልክ ቁጥሮችን በተመለከተ
ሀ) በደሴ፣ በመካነ ሰላም፣ በወልዲያ፣ በሰቆጣ፣ በአሳይታ፣ በሸዋሮቢት፣ በሰመራና በአካባቢው ከተሞች በተጨማሪም ቀደም ሲል ከሌሎች ክልሎች ሆነው ከላይ ወደ ተጠቀሱትና አካባቢው ከተሞች ለመደወል የሚያገለግለው 03 የአካባቢ መለያ ቁጥር (Area Code) ወደ 033 እንዲለወጥ ተደርጓል።
ለምሳሌ ቀደም ሲል ከሌሎች ክልሎች ይደወል የነበረው ስልክ ቁጥር 03-24-37-50 ቢሆን በአዲሱ 033-224-37-50 ይሆናል ማለት ነው።
በሌሎች ክልሎችም ተመሳሳይ ለውጥ ተደርጓል።
.
ለ) cellulare ስልክ ቁጥሮችን በተመለከተ
.
- በአዲስ አበባ ከተማ ከ10-25፣ ከ40-50፣ ከ60-69፣ በ84ና ከ86-89 ለሚጀምሩ 1 ቁጥርን ከፊት ለፊታቸው በማስቀደም ለመደወል ይቻላል።
- በመቀሌና በደሴ ከተሞች ከ30-31ና ከ70-72 ለሚጀምሩ 4 ቁጥርን ከፊት ለፊታቸው በማስቀደም ለመደወል ይቻላል።
- በድሬዳዋ ከተሞች ከ32-33ና ከ73-75 ለሚጀምሩ 5 ቁጥርን ከፊት ለፊታቸው በማስቀደም ለመደወል ይቻላል።
- በሻሸመኔ ከተማ በ58ና ከ82-83 ለሚጀምሩ 6 ቁጥርን ከፊት ለፊታቸው በማስቀደም ለመደወል ይቻላል።
- በጅማና ነቀምት ከተሞች በ55፣ በ57ና ከ80-81 ለሚጀምሩ 7 ቁጥርን ከፊት ለፊታቸው በማስቀደም ለመደወል ይቻላል።
- በባህር ዳር ከተማ ከ34-35 እና ከ76-77 ለሚጀምሩ የሞባይል ስልክ ቁጥሮች 8ን ከፊት ለፊታቸው በማስቀደም ለመደወል ይቻላል።
ለምሳሌ
- ቀድሞ የነበረው የሞባይል ቁጥር 69-25-50 ስልክ ቢሆን ከፊት ለፊቱ 1 ቁጥርን በማስቀደም 169-25-50 ማለት ነው።
በተጨማሪም ቀደም ሲል ከሌሎች ስልክ መስመሮች ወደ ሞባይል ለመደወል የሚያገለግለው 09 የአካባቢ መለያ ቁጥር (Area Code) ወደ 091 እንዲለወጥ ተደርጓል።
ለምሳሌ
- ቀደም ሲል ከሌሎች አካባቢዎች ይደወል የነበረው ስልክ ቁጥር 09-48-29-40 ቢሆን በአዲሱ ለውጥ 091-148-29-40 ይሆናል ማለት ነው።

.ሮጌውን ስልክ ቁጥር በቀላሉ መቀየሪያ ሳጥን - BOX per convertire i vecchi numeri telefonici del Etiopia


mercoledì

በጣሊያን በ2006 ዓም የመኖርና የመሥራት ፈቃድ
Le graduatorie delle domande per i flussi 2006


እ. ኤ. አ. ለ2006 ዓም በጣሊያን ሀገር የመቀመጥና ሥራ የመሥራት ፍቃድ እና እድል ልማግኘት ማመልከቻ አቅርበው መልሱን ለሚጠባበቁ ሁሉ ውጤቱን በኢንተርኔት አማካይነት ማወቅ ይችላሉ። ጥያቄውን በአቀረቡበት ጊዜ የተሰጣችሁ የደረሰኝ ወረቀት ላይ ያለውን ቁጥር በመጠቀም ወዲያው ማረጋገጥ ይችላሉ።
.
Pubblichiamo la graduatoria delle domande presentate negli uffici postali di tutta Italia. Potete scaricarla cliccando sui link sotto ordinate per numero sulla recevuta che vi è consegnata ...
ከዚህ በታች ተከፋፍለው የተቀመጡትንና የእርስዎ ቁጥር ይገኛል የሚሉትን መርጠው scaricare ከአደረጉ በኋላ ማረጋገጥ ይችላሉ።
.
Graduatoria da 1 a 50000 (ከ 1 እስከ 50.000)
Graduatoria da 50001 a 100000 (ከ 50.001 እስከ 100.000)
Graduatoria da 100001 a 150000 (ከ 100.001 እስከ 150.000)
Graduatoria da 150001 a 200000 (ከ 150.001 እስከ 500.000)
.
Per individuare il piazzamento della vostra domanda, cliccate su "Modifica" e quindi su "Trova", dopodichè inserite il numero dell' assicurata, stampato sulla ricevuta che vi è stata consegnata al momento della spedizione.
.
Flussi 2006 Le graduatorie delle domande Ecco quelle pubblicate finora.
C'è la tua provincia?
Gli Sportelli Unici per l'Immigrazione di tutta Italia stanno pubblicando le graduatorie delle domande per i flussi 2006. Man mano che saranno disponibili, le inseriremo nella tabella che segue. Clicca qui per aggiornare la pagina: Attenzione: gli orari riportati nelle graduatorie non corrispondono a quelli stampati sulle ricevute, quindi per cercare la vostra domanda affidatevi solo al numero dell'assicurata. Troverete ulteriori spiegazioni in questo articolo.
A - Agrigento Alessandria Ancona Avellino
B - Bologna Bergamo Brescia
C - Caltanissetta Catania Chieti Como Cosenza Cremona Cuneo
E - Enna
F - Firenze
G - Genova
L - Lecco Livorno Lodi Lucca
M - Macerata Messina Milano Modena
N - Napoli
P - Padova Palermo Pavia Perugia Pesaro Urbino Pistoia Pordenone Prato
R - Ragusa Ravenna Rimini Roma
S - Savona Siena Siracusa Sondrio
T - Terni Torino Trapani Trento
U - Udine
V - Varese Venezia Verona Viterbo
.
Graduatoria totale: le domande presentate in tutta Italia fino al 31 maggio 2006

N.B. In alcune province le domande sono state gią divise per nazionalitą o tipologia del lavoro, in altre vengono presentate in un unico elenco, in semplice successione cronologica. Per motivi di privacy non viene pubblicato il nome dell'aspirante datore di lavoro, ma solo il numero dell'assicurata, che potete trovare anche sulla ricevuta che vi č stata consegnata al momento della spedizione. Vi ricordiamo che un buon piazzamento in graduatoria non comporta l'assegnazione automatica della quota, dal momento che le domande devono essere ancora esaminate dallo Portelo unico per verificare che siano accettabili. Questo dą anche qualche speranza a chi non č riuscito a guadagnare le prime posizioni.
(9 giugno 2006) EP
.
Rientri con il cedolino: ecco la circolare
Cliccando sul link qui sotto potete scaricare la circolare del Ministero dell'Interno che autorizza l'uscita e il reingresso in Italia tra il 1° luglio e il 1° settembre dei cittadini che attendono il rinnovo del permesso o l'aggiornameno della carta di soggiorno:
Attenzione: Il min. dell'Interno ha successivamente prorogato al 30 settembre 2006 il termine ultimo per i rientri col cedolino, come potete legge in questo comunicato diffuso il 7 luglio dalla Polizia di Stato
.
Flussi 2006 La ripartizione degli ingressi tra le provincie
(9 giugno 2006)
Le Direzioni Regionali del Lavoro hanno iniziato a distribuire tra le province gli ingressi per i lavoratori extracomunitari autorizzati dal decreto flussi 2006. Man mano che saranno disponibili, pubblicheremo le ripartizioni nella tabella che segue: Clicca qui per aggiornare la pagina
Abruzzo Scarica
Basilicata Scarica
Prov. aut. Bolzano Scarica
Emilia - Romagna Scarica
Friuli Venezia Giulia Scarica
Lazio Scarica
Liguria Scarica
Lombardia Scarica
Marche Scarica
Molise Scarica
Piemonte Scarica
Puglia Scarica
Sicilia Scarica
Toscana Scarica
Prov. aut. Trento Scarica
Umbria Scarica
Valle d'Aosta Scarica
Veneto Scarica
N.B. Le distribuzioni sono provvisorie, quindi suscettibili di variazioni. Alcune DRL potrebbero trattenere degli ingressi, verranno distribuiti in seguito a seconda dalle esigenze delle diverse province.
.
የሶጆርኖ የፍቃድ ወረቀት ለማሳደስ ማመልከቻ አቅርበው የነበሩ በሙሉ እስከሚደርስላቸው ድርስ በኢንተርኔት አማካይንነት (online) ወረቀታቸው ዝግጁ መሆኑን ማርጋገጥ ይችላሉ። ጉዳዩ የሚመለከተው ለሚታደሱ ሶጆርኖ ብቻ ሳይሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ስጆርኖውን ለማግኘት ጥያቄውን አቅርበው መልሱን ለሚጠባበቁትም ጭምር ነው። ይህ የተደረገበት ምክንያት በአለፉት ዓመታት የውጪ ህገር ዜጎች ምን ያህል እየተመላለሱ "አልደረሰም" እየተባሉ ወደ ቤታቸው ይመለሱ እንደነበር፣ እንዲሁም ስልክ ተደውሎ አስተናጋጆቹ ሁሉንም ተራ በተራ ስለሚያስተናግዱ የስልኩ መስመር ሁልግዜ የተያዘ ወይም መልስ ለማግኘት ምን ያህል ብዙ ይጠበቅ እንደነበረ ይታወሳል። እንደውም በአንዳንድ ከተሞች ውስጥ ይደረግ የነበረው ረጅም ሰልፍ ወይም የሰልፉን የመጀመሪያ ረድፍ ለማግኘት ሌሊቱን በሙሉ questura ደጅ ያድሩ እንድነበር ይታወሳል። አሁን ግን ይህ የኢንተርኔት አገልግሎት ጊዜያቸውን፣ ድካማቸውንና ከንቱ ልፋታቸውን ይቀንስላቸዋል ተብሎ ይገመታል። ማመልከቻውን ሲያቀርቡ የተሰጥዎት የደረሰኝ ወረቀት ላይ ይሚገኘውን ቁጥር በመጠቀም (il numero della pratica) እዛው ከተማ ውስጥ በሚገኘው ኩዌስቱራ online አድርገው ማረጋገጥ ይችላሉ። ከዚህ በታች በዝርዝር ከተመለክቱት ከተሞች ውስጥ የእርስዎን ማመልከቻ ያገቡበትን ወይም ኩዌስቱራው የሚገኝበትን ቦታ ይምረጡ። ... ይቀጥላል ...
.
Verifica on line se il tuo permesso è pronto!
Sono sempre più numerose le Questure che pubblicano sui loro siti web l'elenco dei permessi di soggiorno rilasciati o rinnovati. Si evitano così ai cittadini stranieri file inutili agli sportelli o interminabili attese al telefono. In genere sull'elenco non è presente il nome del titolare del permesso, ma solo il numero della pratica, indicato anche sulla ricevuta rilasciata al momento della richiesta.
.
Clicca sulla tua Questura:
A - Ancona,
F - Ferrara,
U - Udine,
.
Clicca qui -> per aggiornare la pagina e scoprire se ci sono altre Questure on line! ... EP...

venerdì

በስደተኞች የአውሮፓው የጋራ ድንጋጌ


በየጀልባ እየተንጠላጠሉ በመሰደድ ባሕር ላይ እንዳሉ የተገኙ አፍሪቃውያን ተለቅመው ወደመጡበት እንዲመለሱ ወይም እንዲሳፈሩና ብዙ ሳይቆዩ እንዲመለሱ የተደረጉ ብዙ እንዳሉ የሚታወስ ነው። የኢጣሊያ መንግስትም በሰሜን አፍሪካ ሀገሮች በኩል የሚፈልሱትንም ስደተኞቹ መልሶ ለማባረር በቆይታ እሥር ላይ የሚያውል ወይም በCPT (ማጎሪያ) ውስጥ የሚያከማች ነው። ይኼ ሁኔታ ግን በሌሎች የአውሮጳ ሀገር ሲፈጸም አልታየም።
የአውሮፓ ህብረት ራሷን ትጋርዳለች፣ ስደተኞች እንዳይጎርፉባት መሰናክል ተደነቅራለች፣ የሚለው አነጋገር እንደገና ቀስቅሶ ይገኛል። አውሮጳውያኑ በዚሁ ጉዳይ ረገድ መስማማት የተሳናቸው ሆነው ነው የሚታዩት። በርግጥ በዚሁ የስደተኞች ጥያቄ ረገድ የአውሮጳው ኅብረት የሚቀርብበት ሂስ ተገቢ ነው። ግን የችግሩ ፍሬነገር ሌላ ነው። የአውሮጳው ኅብረት ነባር አባላት የስደተኞች ጉዳይ መርሕ የሚቀሰቅሰውን ክርክር እያጓተቱ ነበር ያቆዩት። የኋላ ኋላም አባላቱ “የጋራ” ብለው የሰጡት ድንጋጌ በአትኩሮት ሲመለከቱት እምብዛም የጋራ መንፈስ አይታይበትም። በዚህ አኳኋን እያንዳንዱ ኣባል መንግሥት እስካሁን የሰራበትን መርሕ ሳይለውጥ ነው የቀጠለበት።
እዚህ ላይ በተለይ “አስተማማኝ 3ኛ ሀገሮች” የሚለው አነጋገር ነው አንድ ምሳሌ የሚሆነው። በዚህም መሠረት እያንዳንዱ የአውሮጳው ኅብረት አባል መንግሥት ሰብዓዊውን መብት ያከብራሉ ስለሚላቸው ሀገሮች እስካሁን የያዘውን ዝርዝር ወደፊትም ይሰራበታል። አንድ ቀን ታዲያ በእነዚሁ ሀገሮች አንድ የፖለቲካ ተገን ጠያቂ ብቅ በሚልበት ጊዜ ወደዚያው እንዲባረር የሚደረግ እንጂ አውሮፓዊ ብሎም ዓለማቀፋዊ የተገን ጠያቂዎች መብትን የሚጠቀምበት ማንም ሀገር የለም። ከአንዱ አባል ሀገር ሌላው መላ አጥ ሆኖባቸው ውጤት አልባነታቸውን ነው የሚያንፀባርቁት። እውነተኞቹን ተገን ጠያቂዎች ከኤኮኖሚ ስደተኞች ለመለየት ነው ሙከራ የሚያደርጉም ይገኙበታል። የኤኮኖሚ ስደተኞችን ለመጋረድ የሚደረገው ጥረት አንዳንድ የአውሮጳ ጠረፎች ዘጊ አጥር እያደረጉ ነው። በዚህ ረገድ እስፓኛ የባሕሩን መስመር የጂብራልተርን ሁለት ጎኖች የዘጋቸበት ርምጃ አንድ ምሳሌ ይሆናል።
አሁን እንግዲህ የአውሮጳው ኅብረት የስደት ጉዳይ መርሕ በየትኛው ኣቅድ መቃናት አለበት? ለፖለቲካ ተገን አሰጣጥ መስፈርቱ መወሰንና ለሁሉም የሚረጋ እንዲሆን መደረግ አለበት። ስደተኞች የሚነሱባቸውን ሀገሮች “አስተማማኝ” እና “አላስተማማኝ” በተሰኙት ምድቦች መለየት ብዙ የሚያራምድ አይደለም። አውሮጳ ውስጥ የነበሩት የቀውስ አካባቢዎች አሁን ሰላምን ማግኘታቸውና ለአውሮጳውም ኅብረት አባልነት ተሥፋን ማየታቸው የስደተኞችን ጎርፍ የገታው ይመስላል። ግን ይኸው የአውሮፓ ዕድል ለአፍሪቃና ለእስያም የሚረጋ ሊሆን አይችልም። ስለዚህ አማራጩ ነው መፈለግ ያለበት።
የስደት ጥያቄ የኋላ ኋላ በጠንካራ የልማት ርዳታ መርሕ ብቻ የሚፈታ እንደሚሆን ዛሬ አውሮጳውያኑ ይገነዘቡታል። ግን የአውሮጳው ኅብረት እስካሁን እንዳደረገው ሚሊዮኑን ርዳታ ዝግጁ ማድረግ ብቻውን ትርጓሜ የለውም ትብብሩም ነው መጠናከር ያለበት እስካሁን ታዲያ በተለይ ከአፍሪቃ ጋር የሚደረገው ትብብር ነው መቃናት እየተሳነው ነው የተገኘው።
ይኸው የትብብር አለመቃናት ነው በሰው በመነገድ አፍሪቃውያኑን መሰል ስደተኞች በየሰባራ ጀልባዎች እያጨቁ ወደ ባሕር እንዲሰማሩ፣ ለሞት እንዲጋለጡና ወንጀለኞች እንዲበራከቱ ነው የሚያደርገው እንጂ ሌላ መንገድ አይሰጥም።
የአውሮጳው ኅብረት ከዓመታት በፊት በሴቪያ/እስጳኝ ዓቢዩን ጉባኤ ባካሄደበት ወቅት የደረሰው ውሳኔ አፍሪቃውያኑ መሪዎች ወንጀለኞቹን በጋራ ርምጃ ለመግታት ይተባበሩ ዘንድ ግፊት እንዲደረግባቸው የሚጠይቅ ነበር። ግን ለትብብር ዝግጁ ባይሆኑት ሀገሮች ላይ ማዕቀብ በሚደነገግበት ጥያቄ ረገድ አውሮጳውያኑ ብዙ አልተራመዱም።
እንግዲህ አውሮጳ በስደተኞቹ አንፃር በሮቿን ዘግታ አጥርና ማኅፈድ እንዳትፈጥር ከተፈለገ ስደተኞቹ በሚነሱባቸው ሀገሮችና በአውሮጳው ኅብረት መካከል ትብብር መጠናከር አለበት። ርግጥ፣ ጦርነትንና ሰብዓዊውን መከራ ለመግታት መታገል እጅግ ተገቢ ነው ግን ርምጃው በዚህ ብቻ ማብቃት የለበትም። ... ይቀጥላል ...
.
በዓለም ዙሪያ ለተሻለ ስራና ኑሮ የትውልድ አገራቸውን ለቀው የተሰደዱት ህዝቦች ቁጥር ሰማንያ ስድስት ሚሊዮን አካባቢ ይገመታል። ከእነዚህ ስደተኞችም አብዛኛዎቹ በተሰደዱበት አገር አነስተኛ ክፍያ በሚያስገኙና ዜጎች በማይፈልጉዋቸው ስራዎች ተሰማርተው ነው ህይወታቸውን የሚገፉት። በተሰደዱበት ሁሉ አድልዎና መገለልም የዕለት ተዕለት ዕጣቸው ነው። ይህም የውጭ ዜጎች ጥላቻ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ በሄደበትና ዜጎቻቸው ዝቅተኛ ክፍያ ከሚያስገኙ ስራዎች በሚሸሹት በምዕራብ አውሮፓ አገራት ያለ የወቅቱ ችግር ሆኖአል።
የምዕራብ አውሮፓ አገራት ፖለተካዊና ኢኮኖሚያዊ አመለካከታቸውን መቀየር ይኖርባቸዋል። የትኛውንም ሞያ ይዞ የሚመጣ ስደተኛ በአጭርም ሆነ በረዥም ጊዜ በምዕራብ አውሮፓ በዕርግጠኝነት መፈለጉ አይቀርም ይላሉ የስደተኞችና የዘር ጉዳይን የተመለከተው የአምስተርዳሙ የጥናት ተቅዋም ባልደረባ ዩርዮን ዱመርኒክ። ጀርመንና ኔዘርላንድስ ግን ይህን ለመቀበል ይከብዳቸዋል። በብሪታኒያ በፊንላንድና በስዊድን የኢኮኖሚ ስደተኞችን መብት የሚጠብቅ ህግ አለ።
ዱመርኒክ በኔዘርላንድስ ያለውን ሁኔታ እንደገለፁት ችግሩ አሁን የተከሰተ አይደለም “ጠባሳው ከዛሬ ሀያ ዓመት አንስቶ ያለ ነው። በተለይ እ.አ.አ በሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማንያዎቹ በስደተኛው ዘንድ የስራ አጡ ቁጥር ከፍተኛ ነበር። በአሁኑ ሰዓት ሙስሊሞች ከህብረተሰብ ጋር አለመዋሀዳቸው በአውሮፓ መነጋገሪያ ርዕስ ሆኖዋል። ለምሳሴ በኔዘርላንድስ የሚገኙት ወጣት የሞሮኮ ስደተኞች ከህብረተሰቡ ጋር አለመዋሀዳቸው እንደ አንድ ችግር ነው የሚወሰደው። ይህ ደግሞ ህብረተሰቡ ለስደተኛው መጥፎ አመሰካከት እንዲኖረው ያደርጋል። ይህም በኢኮኖሚ ስደተኛው ላይ ጠባሳ ጥሎ ያልፋል።” ... continiua ...
.
“ችሎታን መሰረት ያደረገው አሰራር እንደሚለው ወደዚህች አገር ለስራ ለመምጣት የሚፈልግ እያንዳንዱ ሰው ማመልከት አለበት። ከዚያም ማመልከቻው ይጠናል። ምን ዓይነት ችሎታ ይዞ እንደሚመጣ ይታያል። ከዚያም ከአመልካቹ ውስጥ ከፍተኛ ነጥብ ያለው ለመግባት ይፈቀድለታል”
ይሁንና እዚህ ላይ የሚደረገው ጥንቃቄ በአስርና በአስራ አምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ቁጥሩ እየጨመረ እንደሚሄድ የሚገመተውን በዕድሜ የገፋውን ህብረተሰብ የሚተካውን ሰራተኛ ጉዳይ ማስነሳቱ አልቀረም። በጉዳዩ ላይ የዓለም ስራ ድርጅት ኤክስፐርት አስተያየታቸውን እንደሰጡት ችግሩ አሁን መፍትሄ ሳይበጅለት እንዳለ ከተተወ በመጪው ሀምሳ ዓመት ውስት የህዝቡ የነፍስ ወከፍ ገቢ አሁን ካለው በሀያ ሁለት ከመቶ ይቀንሳል። ይህ ማለት የኢኮኖሚ ስደተኛው እንዳይገለልና ከመዋሀዱ ችግር አንፃር ከአሁኑ ግልፅ ህግ መውጣት አለበት።
በነገዋ ምዕራብ አውሮፓ ከወዲሁ ልዩ ልዩ ባህሎች ተቻችለው የሚኖሩበት ሁኔታ መመቻቸት አለበት።
ቋንቋውን መናገር ለመቆየትም ሆነ ለመስራት እንደ ግዴታ መቀመጥ አይኖርበትም ሲሉ የዓለም ስራ ድርጅት ኤክስፐርት አስረድተዋል።
... ይቀጥላል ...

La vergogna italiana


NEW del 25 maggio 2006 - Rassegna Stampa
Paolo Rumiz
Mille morti nella foiba abissina. Così nel '39 i fascisti massacrarono donne e bambini di Addis Abeba -
Fucilati dopo la resa o avvelenati con i gas nella grotta dove si erano rifugiati. Mille morti, come minimo. Peggio di Marzabotto, perché non fu rappresaglia. Peggio di Srebrenica perché morirono anche donne, vecchi e bambini. Unico paragone possibile, le foibe, ma con un´esecuzione concentrata in un unico luogo.
Le prove di un efferato crimine italiano riemergono in Etiopia, 70 anni dopo la proclamazione dell´impero, gettano luce sinistra su un conflitto che la nostra memoria ancora rimuove o traveste da scampagnata coloniale. Le ha trovate in queste settimane Matteo Dominioni, 33 anni, dottore di ricerca dell´università di Torino. Prima le carte, documenti inoppugnabili. Poi le ossa umane, nella grotta dell´infamia, ancora avvolte da fosche leggende. La conferma definitiva di quanto avvenne in quelle ore tra il 9 e l´11 aprile 1939.
Tutto comincia per caso, con un pacco di telegrammi dimenticati in un faldone dal titolo «Varie» all´ufficio storico dello Stato maggiore dell´Esercito. Dentro, un manoscritto senza firma, con una mappa della zona di Debra Brehan, 100 km a Nord di Addis Abeba, nell´alto Scioa. Il contenuto, confermato da altri documenti, è agghiacciante. Una carovana di «salmerie» dei partigiani di Abebè Aregai, leader del movimento di liberazione, si è rifugiata in una grotta dopo essere stata individuata dall´aviazione italiana, e non accenna ad arrendersi pur essendo circondata da un numero soverchiante di uomini.
La sproporzione è totale: le «salmerie» della resistenza etiope sono in prevalenza vecchi, donne e bambini, parenti degli uomini in armi, che garantiscono la cura dei feriti e il sostentamento dei partigiani alla macchia (ad Adua, mezzo secolo prima, dietro ai 100 mila combattenti c´erano 80 mila persone di supporto). L´ordine del Duce è perentorio: stroncare la ribellione che perdura sulle montagne a tre anni dall´ingresso di Badoglio ad Addis Abeba. Ma stavolta stanare i ribelli è impossibile, così il 9 aprile la grotta viene attaccata con bombe a gas d´arsina e con la micidiale iprite che devastò le trincee della Grande Guerra.
L´Italia ha firmato il bando internazionale di queste armi letali, ma ormai le usa in grande stile su autorizzazione di Mussolini. Nella grotta il «bombardamento speciale» - gli eufemismi sulle bombe intelligenti si inaugurarono allora - è portato a termine dal «plotone chimico» della divisione Granatieri di Savoia, da sempre ritenuta una delle più «nobili» delle nostre Forze Armate. La notte dopo, una quindicina di ribelli armati tenta una sortita e riesce a scappare. Molti cadaveri vengono gettati fuori dalla grotta. Gli altri muoiono avvelenati o si arrendono all´alba del giorno 11. Ottocento persone, si legge nel documento, che il mattino stesso vengono fucilate, «d´ordine del Governo Generale». Come dire del generale Ugo Cavallero o dello stesso Amedeo di Savoia, pure lui di nobile reputazione. Un massacro, contro ogni norma della convenzione di Ginevra.
Ma non è finita. Dentro c´è chi resiste ancora - uomini, donne e animali - e i nostri chiedono i lanciafiamme per «bonificare» l´antro, ramificatissimo. I meticolosi telegrammi degli alti comandi sono istantanee dall´inferno. «Si prevede che fetore cadaveri et carogne impediscano portare at termine esplorazione caverna che in questo sarà ostruita facendo brillare mine. Accertati finora 800 cadaveri, uccisi altri sei ribelli. Risparmiate altre 12 donne et 9 bambini. Rinvenuti 16 fucili, munizioni et varie armi bianche». La prevalenza di inermi disarmati tra i ribelli è ormai chiara. In quegli stessi giorni, in un´altra grotta della zona, ne vengono uccisi 62, di cui due donne. Ma vengono «risparmiate 62 donne et 58 bambini», poi sono «catturati 33 muli, 3 cavalli et 23 asini denutriti dal lungo digiuno», e successivamente altri «27 uomini, 16 donne e 4 bambini».
Le prove, schiaccianti, entrano nella tesi di dottorato di Dominioni. Ma mancano ancora i riscontri sul terreno, così il ricercatore organizza un blitz col supporto dell´Istituto Nazionale per la Storia del Movimento di Liberazione in Italia. Va in Africa dove viene accompagnato dal giovane studioso etiope Johnatan Sahle. Siamo a fine aprile, in tempo per evitare le grandi piogge equatoriali. La mappa trovata allo Stato maggiore consente di individuare facilmente la zona, a un giorno di macchina dalla Capitale, in un terreno crivellato di grotte e punteggiato di chiese copte, attorno alla cittadina di Ankober, 2600 metri di quota, alta sulle valli dei fiumi Uancit e Beressà. E´ dai preti dei villaggi che arrivano le prime conferme («non ottocento, ma migliaia di morti») e l´indicazione delle strada giusta, fino al paesino di Zemerò, e poi - per altri 30 chilometri fuori pista - fino al villaggio di Zeret, una ventina di tukul in pietra e paglia, 180 metri a picco sopra la bocca dell´inferno.
Il nome della grotta dice già tutto: Amezegna Washa, antro dei ribelli. Sotto, il fiume Ambagenen, che vuol dire Fiume del Tiranno. All´imboccatura, lo stesso muretto protettivo descritto nei rapporti dell´esercito italiano. La gente del posto ha già elaborato magicamente l´evento, racconta che gli scheletri trovati davanti alla grotta sono «caduti dal cielo come monito» e poi sono stati spostati nella chiesa di Jigem, ora irraggiungibile perché infestata di briganti. Dentro la caverna non c´è più andato nessuno, da allora. Si dice che sia piena di spiriti, pronti a spegnerti la candela con un soffio per inghiottirti nel buio.
Ma Dominioni ha una dotazione di torce elettriche che nessun Grande Spirito può toccare, così molti giovani del villaggio si fanno coraggio e decidono di accompagnarlo nella caverna, in una missione scientifica che per loro diventa esorcismo. Dentro, un labirinto, in parte impercorribile. Ma bastano i primi cento metri alla luce incerta delle torce per dare conferme. «Ossa dappertutto - racconta il ricercatore - quattro teschi, di cui uno con addosso la pelle della schiena; proiettili, vestiti abbandonati, ceste per il trasporto delle granaglie». E poi rocce annerite, forse dai bivacchi (ma era difficile che i ribelli accendessero fuochi il cui fumo li segnalasse all´aviazione italiana) o forse dai lanciafiamme. Gli italiani, raccontano i figli e i nipoti di chi vide, calarono verso l´imboccatura della grotta dei pesanti bidoni che poi furono fatti esplodere con i mortai. Era quasi certamente l´iprite, il gas che corrode la pelle e brucia le pupille. E ancora: chi non fu fucilato, fu buttato nel burrone sotto la grotta.
«Fu colpa degli ascari, le truppe indigene inquadrate nell´esercito italiano» è l´obiezione ricorrente di fronte ai massacri in Abissinia. «Ma gli ascari - ribatte Dominioni - non si muovevano mai senza l´ordine di un ufficiale bianco. La ferocia di queste repressioni era anche il segno dell´esasperazione dei fascisti di fronte alla resistenza degli etiopi. La rabbia per un controllo incompleto del territorio». No, il camerata Kappler non fu peggio di noi. Il governatore della regione di Gondar, Alessandro Pirzio Biroli, di rinomata famiglia di esploratori, fece buttare i capitribù nelle acque del Lago Tana con un masso legato al collo. Achille Starace ammazzava i prigionieri di persona in un sadico tiro al bersaglio, e poiché non soffrivano abbastanza, prima li feriva con un colpo ai testicoli. Fu quella la nostra «missione civilizzatrice»?
L´Africa per noi non fu solo strade e ferrovie. Fu anche il collaudo del razzismo finito poi nei forni di Birkenau. Negli stessi anni, un altro personaggio con la fama di «buono» - Italo Balbo governatore della Libia - fece frustare in piazza gli ebrei che si rifiutavano di tenere aperta la bottega di sabato. Quanti perfidi depistaggi della coscienza. «Ambaradan», per esempio. Sa noi è una parola che fa ridere; vuol dire «allegra confusione». Ma quando sai cosa accadde nella battaglia dell´Amba Aradam, montagna fatale dell´Etiopia, quel termine sembra coniato apposta per coprire l´orrore. Migliaia di tonnellate di iprite per stanare i nemici arroccati nelle grotte, cioè morte orrenda, inflitta vigliaccamente con sofferenze inaudite. Badoglio fece agli etiopi ciò che Saddam fece ai Curdi. Solo che Saddam è alla sbarra, e l´Italia non ha risposto dei suoi crimini.
«C´è bisogno di parlarne - spiega Dominioni - il vuoto storico e morale da riempire è enorme. A ottobre sarà prima volta che italiani ed etiopi dibatteranno insieme ad un convegno, a Milano, sull´Africa orientale italiana sotto vari aspetti, organizzato dall´Insmli. Prima non s´era fatto mai». La cosa, ovviamente, dà fastidio. Chissà che agli etiopi non venga in mente di chiederci danni di guerra, cosa che finora non hanno fatto. «Gli etiopi non hanno mai capito perché l´Italia ha voluto quella guerra dopo innumerevoli trattati di pace, fratellanza e promesse di coesistenza pacifica» va giù duro il professor Abebe Brehanu, uno dei massimi storici di Addis Abeba. «E che sia chiaro - insiste - la vostra non fu una colonizzazione, ma una semplice invasione, contro tutti i trattati internazionali. Un atto di illegalità totale di cui ci chiediamo ancora il senso».
* da Repubblica, 22 maggio 2006

mercoledì

Alessandro Ghebreigziabiher


Sono un animatore teatrale di Roma e lavoro nel mondo del disagio, come comunità terapeutiche e centri di salute mentale. Scrivere è la passione che ha dato fin ora spazio alla mia voce. Irrimediabilmente di notte, nei tempi rubati al sonno, vivendo di giorno un ruolo d'attenzione e d'ascolto all'altro.
All'inizio dell'anno scorso, mi sono finalmente deciso a spedire alcuni lavori e devo dire che sono stato fortunato. In particolare, un mio monologo sul tema del razzismo dal titolo Tramonto, dopo un'intensa vita teatrale e dopo essere uscito in forma ridotta sulle riviste letterarie Vernice della Genesi Editrice di Torino, Via Oberdan e prossimamente su Viceversa di Sondrio, sulla rivista ufficiale di Smemoranda e su alcune pubblicazioni dell'Ali&no editrice di Perugia, uscirà quest'anno come libro per ragazzi con la Lapis Edizioni di Roma. Alcuni miei lavori viaggiano nello spazio di Akkuaria, L'isola del tesoro, Gheminga, Paginenove, Ricordati, Alcolore, Raccontare, Oltrelanotizia e prossimamente con altri.
Dovete sapere che chi vi scrive è un nato in mezzo tra due sud. Quello d'Italia, Napoli e quello del mondo, l'Africa. Quindi, tra due colori, tra un nome ed un cognome così diversi, tra mente e cuore, soprattutto... Sono nato lì, su quella linea di confine e da allora ho vissuto camminando su una corda immaginaria, sospeso su un mondo bisognoso di riconscere e riconoscersi. Col tempo ho imparato ad amare questa vita perennemente in bilico, con i piedi per terra e la testa persa fra le stelle. Ed ho fatto un sogno. Sì, proprio in quell'ora affascinante in cui il sole e la luna si scambiano il 'cinque'. In quell'attimo fatto a posta per i nati in mezzo come me. Esattamente in quel momento, ho sognato che forse siamo in tanti a camminare su quella corda, più di quanti io creda.
.
Diritto di replica
Sì, la mia parte nera, il mio lato africano, la mia anima selvaggia, l'origine del mio cognome tanto diverso dal mio nome ha bisogno di sfogarsi… Sinceramente, con fiducia, in equilibrio. E chi se non la mia parte bianca, occidentale (con tutto quello che ciò comporta…), moderna, col mio nome tanto tranquillizzante quanto evocativo di e chi extracomunitari è il mio cognome, può e deve ascoltare e comprendere il suo sfogo ? Se non altro perché non potrà certo dire di non aver visto o di essersi trovata altrove…
N. Ti rendi conto della fortuna che hai ?
B. Di cosa parli ?
N. Di dove siamo nati per esempio. La ruota gira ed ha scelto "Biancopoli"…
B. Perché esiste "Neropoli" ?
N. Ecco, sei doppiamente fortunato! Anche la storia è dalla tua parte! Che dico, anche geografia, filosofia, religione soprattutto, tutte le materie sono con te!
B. Sei invidioso e basta!
N. Per niente, è qui che ti sbagli! Sono fiero di cosa sono e da dove vengo. E che vorrei che tu sappia cosa è stata per me la tua fortuna.
B. E' semplice: la mia fortuna è anche la tua, siamo uniti io e te
N. Tu credi ?! Ascoltami. Pensa a quando eravamo piccoli: tutti i giocattoli erano fatti per te. Non ce n'era uno a cui assomigliassi.
B. Ma giocavamo insieme, no ?
N. Sì ma erano i "tuoi" giocattoli, non i "miei"! Non c'era Big Jim etiope! E nei soldatini il faraone era chiaro e gli schiavi erano scuri. E non potevamo invertire le parti perché questi ultimi erano già costruiti con i carichi sulle spalle, piegati. Bisognava spezzarli per liberarli… E pensa a quando giocavamo ai cow-boy! L'indiano lo dovevo fare sempre io! E tu lo sceriffo, il pistolero, Tex willer. E lo credo che vincevi: tu con le pistole ed io con le frecce!
B. Ma non è colpa mia se nelle favole c'era sempre il buono ed il cattivo. Ed il bene deve vincere, lo sai!
N. Sì ma il buono era sempre quello chiaro! Era "l'uomo nero" che ci avrebbe portato via se non facevamo i bravi! Il lato oscuro, la pecora nera, Macchia nera, e così via.
B. E vabbè…
N. Vabbè un cavolo! Ti piacevano i cartoni animati, vero ?
B. Sì, anche a te credo!
N. Certo, anche se però non vedevamo Goldreake senegalese, Jeeg Robot tunisino o Lupin terzo marocchino perché perfino i giapponesi li disegnavano come te!Se almeno fossero stati coerenti, gli occhi a mandorla sarebbero stati diversi per tutti e due!
B. La stai facendo troppo grande…
N. Ma sì, hai ragione, in fondo c'era anche la musica: Michael Jackson! Poi è andata come sai…Ed in fondo lo capisco. Ha pensato di essere troppo bravo per fare il nero.
B. Lo sai che penso ? che sei troppo legato al mondo della fantasia, dell'infanzia. Si matura e si scopre che la realtà è un'altra!
N. Hai ragione, la realtà è molto peggio! Cosa pensi che provi tutte le volte che la polizia mi ferma in tono minaccioso perché vede un extracomunitario e si calma quando sa che ci sei anche tu, che parli bene la sua lingua, che non hai paura e che sai cosa dire ? Cosa pensi che provi quando mi presento e dico che nonostante la mia carnagione sono nato a Napoli e mi sento rispondere con un sospiro quasi di sollievo: "Ah, mi credevo che eri marocchino…", da persone che non sanno nemmeno dove sia il Marocco ? E cosa pensi che provi tutte le volte che entro in un negozio, sulla metropolitana, in un ufficio, dovunque ci sia gente e che aspetto che tu parli e faccia sentire che ci sei anche tu, che sei uno di loro, che tranquillizzi i loro sguardi ?!Sguardi che sono un misto di diffidenza, curiosità, paura, odio ma anche desiderio di dimostrarmi che sono democratici ed antirazzisti e che capiscono il mio dolore, la mia difficoltà, che sono dalla mia parte…Credimi, amo la mia parte, non ho bisogno di compassione, la considero un dono, ma tanto quanto amo la tua. Amo il loro confrontarsi dentro di me, come una magica danza. Il mio unico problema è la tua fortuna …