domenica

በፖስታ ቤት የደረሰኝ ወረቀት የወጡ እስከ 30 10 07 ድረስ መመለስ ነበረባቸው


06 11 07
ውደ ድሮው ሕግ ተመለሰን።
ከእንግዲህ ወዲህ በደረሰኝ ወረቀት ብቻ ከጣሊያን መውጣት አይቻልም። የወጡም ተመልሰው መግባት አይችሉም።
የመመሪያው ማሻሻያ ነጥብ ጊዜያዊ ነበር።
.
በጣሊያን የመኖሪያ ፈቃድ እስከሚታደስላቸው በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙት የውጪ ሀገር ዜጎች የሀገር ውስጥ አስተዳደር ሚኒስትር አውጥቶ የነበረው ወደ ትውልድ ሀገራቸው ደርሶ መመለስ የሚያስችለው ጊዜያዊ መመሪያ የቀን ገደብ እንደነበረው ይታወቃል። ይኸውም እስካለፈው ወር መጨርሻ ላይ ማለትም አስከ 30 10 2007 ድረስ ነበር። በወጣው መመሪያም ላይ ይህ የጊዜ ወሰን ተጠቅሶ እንደነበረ ይታወቃል። ይኸውም የሚያስረዳው “የሶጆርኖ መታደስን ለሚጠብቁ ለዚህም መጠባበቂያ የፖስታ ቤት ደረሰኝ ያላቸውና በጉዞ ላይ የነበሩ በሙሉ ይኼ ቀን ሳያልፍ መመለስ ይኖርባቸዋል” የሚል ነበር። ስለዚህ የሶጆርኖ ታዳሽ ተጠባባቂ ሆነው ከጣሊያን የወጡ ከሆነ የመመለሻቸው የጊዜ ገደብ ቀን ሳይወድቅ የተመለሱ መሆን ይኖርባቸውል ማለት ነው።
ማሳሰቢያ
ከእንግዲህ ወዲህ በደረሰኝ ወረቀት ብቻ ከጣሊያን መውጣት አይቻልም። "በደረሰኙ ፈቃድ የወጡና አስከሚመለሱ ድረስ የቀኑ ገደብ ያለፈባቸው ተመልሰው መግባት ይችላሉ ወይ?" ለሚለው ጥያቄ መልሱ "አይችሉም" ይሆናል።......
.
.
Rientri col cedolino Non si passa più per l'Ue
06 11 07
Finite le agevolazioni, si ritorna alle vecchie regole
ROMA - Niente più tappe europee per chi aspetta il rinnovo e vuole viaggiare tra l'Italia il suo Paese d'origine: il 30 ottobre è scaduto l'accordo temporaneo che permetteva a chi aveva con se passaporto, permesso scaduto e cedolino di fare scalo in tutti gli aeroporti e in alcuni porti dell'Ue. Sono così ritornate in vigore le vecchie limitazioni: uscita e reingresso in Italia dallo stesso valico di frontiera e viaggio che non preveda il transito in altri Paesi Schengen. Bisogna inoltre portare con sé il passaporto e la ricevuta dell'ufficio postale, che verranno timbrati dalla polizia sia all'uscita che al reingresso in Italia.
Regole simili sono in vigore anche per chi è arrivato con i flussi o con un ricongiungimento familiare ed è ancora in attesa del primo permesso di soggiorno per lavoro. In questo caso però, dal momento che non si ha un permesso, bisognerà esibire alla frontiera anche il visto rilasciato dal consolato che specifica il motivo del soggiorno in Italia.
(6 novembre 2007) Elvio Pasca


Nessun commento: